Africa Insurance Company (AIC) is a privately held Professional Insurance Company that was founded in 1994, in compliance with the Licensing and Supervision of Insurance Business Proclamation No.8/1994, as well as the commercial code of Ethiopia.
The company has been established with a fully paid-up capital of 30 million Ethiopian Birr, which is divided into 30,000 ordinary shares, each having a par value of 1000 Ethiopian Birr.
Africa Insurance Company (S.C.) is seeking skilled and qualified individuals for the following positions.
Position 1: ፅዳትና ተላላኪ
የትምህርት ደረጃ: ሌቭል-I/12ኛ ወይም 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
የሥራ ልምድ: 0-2 ዓመት የስራ ልምድ ያላት
ደመወዝ: በኩባንያው የደመወዝ ስኬል መሠረት
የሥራ ቦታ: አዲስ አበባ
Position 2: ጥበቃ
Job Requirement
የትምህርት ደረጃ: 8ተኛ ክፍል እና ከዛ በላይ ያጠናቀቀ (ወታደራዊ ስልጠና የወሰደ)
የሥራ ልምድ: 1 ዓመት የስራ ልምድ
ዕድሜ: ከ35-50 ዓመት
ደመወዝ: በኩባንያው የደመወዝ ስኬል መሠረት
የሥራ ቦታ: አዲስ አበባ
Deadline: July 31, 2026
How to Apply:
Interested and qualified applicants should submit their application and CV including original and non- returnable copies of testimonials in person within 5 working days of this vacancy announcement to Africa Insurance, Head Office, HRD & Property Administration Service (11th Floor), Bole – In front of SHOA Shopping Center.
አመልካቾች ይህ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ ጨምሮ ቦሌ ሩዋንዳ ሸዋ ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት በሚገኘው አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ) ዋና መ/ቤት ህንፃ የሰው ኃይልና ንብረት አስተዳደር መምሪያ 11ኛ ፎቅ ላይ በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
